ኢትዬጵያዊው የሲንፎኒ ሙዚቃ ቀማሪ ፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ




ንጋት - ከጥበብ ገጽ 


[ ማስታወሻ ]


🎼 ፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ 


 ይኽ ሰው የያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት መስራች እና ዝነኛ አቀናባሪ ነው ።  

 ፕሮፌሰር አሸናፊ በሙዚቃ አቀናባሪነቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ሊገዳደረው የሚችለው ሙላቱ አስታጥቄ ብቻ እንደሆነ ይነገራል ። 

 "እረኛው ባለዋሽንቱ" (The Shepherd flutist) በሚባል ቅንብሩ ይታወቃል።

ይኽንን ሙዚቃ ግርማ ይፍራሸዋ እና ሌላ አንድ የሃንጋሪ ኦርኬስትራ ሙዚቀኛ ተጫውቶታል ።

 ጥቁሩ ኮዳሊ በመባልም ይታወቃል ። ኮዳሊ ዝነኛ የሃንጋሪ ሙዚቃ አቀናባሪ ነው ። 

ፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ በ1963 እ.ኤ.አ የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤትን መስርቷል ። 

1967 እ.ኤ.አ የሀገሪቱ ብሔራዊ ሙዚቃ አቀናባሪ ተብሎ የሃይለስላሴን ሽልማት አሸንፏል ።

 ልጁ ሰናይት አሸናፊ በሆሊውድ የፊልም ተዋናይት ናት ።

 ፕሮፌሰር አሸናፊ በ60 አመታቸው በልደታቸውን ቀን በቤቱ ነበርሞቶ የተገኘው ። 

አሸናፊ የራሱን ህይወት ታሪክ እንደጻፉ ይገመታል፤ ምክንያቱም በጥልቅ ተመስጦ አብሮሆት/Nirvana ላይ ስለደረሰ ከዚህ በላይ መኖር ትርጉም አልባ ሆኖ እንዳገኘው ለጓደኞቹ በጽሕፈው ያስቀመጠው ደብዳቤ ይመሰክራል ።